በሴቶችና ህጻናት ላይ እየተፈፀመ ያለውን የሀይል ጥቃት ለማስቆም ሁሉም አካል በባለቤትነት ይዞ ሊሰራ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡
በደብረታቦር ከተማ አስተዳደር ፍትህ ጽ/ቤት አስተባባሪነት በሴቶችና ህጻናት ላይ የሚደርሰውን የሀይል ጥቃት ለመከላከል በ1ኛው እና በ2ኛው ሩብ አመት ላይ የተሰሩትን […]
በደብረታቦር ከተማ አስተዳደር ፍትህ ጽ/ቤት አስተባባሪነት በሴቶችና ህጻናት ላይ የሚደርሰውን የሀይል ጥቃት ለመከላከል በ1ኛው እና በ2ኛው ሩብ አመት ላይ የተሰሩትን […]
የከተማ አስተዳደሩ አስተባባሪዎች እና ሌሎችም የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም የሚመለከታቸው የፀጥታ አካላት በተገኙበት ስልጠናቸውን ሲወስዱ የቆዩት ምርጥ 150 ሚሊሻዎች ተመርቀዋል፡፡ በምርቃ
መነሻውን ባህርዳር አድርጎ ወደ ሰሜን ወሎ በመጓጓዝ ላይ የነበረ የጦር መሳሪያ በደብረታቦር ከተማ አስተዳደር በተቀናጀ የጸጥታ መዋቅሩ ስራ መያዙን የደብረታቦር
በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ለደቡብ ጎንደር ዞን ወረዳዎች እና ለደብረታቦር ከተማ አስተዳደር የክፍለ ከተማና የቀበሌ አመራሮች
የደብረታቦር ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የ2017 ዓ/ም የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን አፈጻፀም ግምገማ እና የ2018 በጀት አመት
ደብረታቦር ከተማ በ14ኛው ክፍለ ዘመን በ1327 ዓ/ም በአፄ ሰይፈ አርዕድ እንደተመሰረተች የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡ ተስማሚ የአየር ንብረትን ከጣና እና ከጉና
በፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የደቡብ ጎንደር ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ተወካይ ሀለፊ አቶ ገደፋው ወርቁ እንዳሉት ዞናችን የበርካታ
“በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ለብልጽግና ፓርቲ አባላት መንግስት ሰራተኞች ለሁለት ቀናት የተሰጠው የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቋል፡፡
ስልጠና ሲወስዱ የቆዩት የደቡብ ጎንደር ወረዳ እና የከተማ አስተዳደሩ የክፍለ ከተማና የቀበሌ አመራሮች በከተመዋ እየተሰሩ ያሉትን ፕሮጀክቶችና አምራች ኢንዱስትሪዎችን ጎብኝተዋል፡፡በመርሀ
አልማ ከደብረታቦር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ጋር በመተባበር በተለያዩ የሙያ መስኮች የአጭር ጊዜ ስልጠና እየወሰዱ ያሉትን ወጣቶች የደብረታቦር ከተማ አስተዳደር አስተባባሪዎች፣